በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጎ አድራጊዎችን ያከበረ የሽልማት ሥነ ሥርዐት ተከናወነ


በጎ አድራጊዎችን ያከበረ የሽልማት ሥነ ሥርዐት ተከናወነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:36 0:00

በበጎ ምግባራቸው፣ በበርካቶች ሕይወት ላይ ደግ አሻራ የተዉ ኢትዮጵያውያንን ለማበረታት ያለመ የሽልማት ሥነ ሥርዐት ከሰሞኑ ተከናውኗል፡፡ “ጣፋጭ ሕይወት” የተሰኘው ሽልማት፣ ማኅበራዊ ሚዲያዎችን ለመልካም ተግባራት ያዋሉ ወጣቶችን ጨምሮ በስድስት ዘርፎች ግለሰቦችን ሸልሟል፡፡ ስለ ሽልማቱ ዓላማ እና ፋይዳ ለማወቅ፣ ሀብታሙ ሥዩም፥ የሥነ ሥርዐቱ ዋና አዘጋጅ አንተነህ ተስፋዬን አነጋግሯል፡፡

XS
SM
MD
LG