የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ባህር ዳር ገቡ
በሰሜን ኢትዮጵያ ለሁለት አመታት የተካሄደው ጦርነት ከጀመረ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ፣ በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታቸው ረዳ የተመራ ልዑካን ቡድን፣ ዛሬ ወደ ባህር ዳር ከተማ አምርቶ ከከተማው ከተውጣጡ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ተወያይቷል። ትራንስፖርትን ጨምሮ ሌሎች አገልግሎቶችን ለማስጀመር እና የህዝብን ጥያቄዎችን በሰላማዊ መንገድ ለመመለስ ቁርጠኛ መሆናቸውንም የአማራ እና የትግራይ ክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች አስታውቀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ