የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ባህር ዳር ገቡ
በሰሜን ኢትዮጵያ ለሁለት አመታት የተካሄደው ጦርነት ከጀመረ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ፣ በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታቸው ረዳ የተመራ ልዑካን ቡድን፣ ዛሬ ወደ ባህር ዳር ከተማ አምርቶ ከከተማው ከተውጣጡ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ተወያይቷል። ትራንስፖርትን ጨምሮ ሌሎች አገልግሎቶችን ለማስጀመር እና የህዝብን ጥያቄዎችን በሰላማዊ መንገድ ለመመለስ ቁርጠኛ መሆናቸውንም የአማራ እና የትግራይ ክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች አስታውቀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 23, 2024
አሜሪካ ለምን የሁለት ፓርቲ ሥርዓት ኖራት?
-
ኦክቶበር 23, 2024
“ተቀናቃኝ የምርጫ ቅስቀሳ ዘመቻ ሸቀጣሸቀጥ ዳሶች የፖለቲካውን ውጥረት ለማርገብ እየሞከሩ ነው”
-
ኦክቶበር 22, 2024
የአይ ኤም ኤፍና ዓለም ባንክ ዓመታዊ ጉባኤ
-
ኦክቶበር 22, 2024
የአሜሪካ ምርጫ ወጪ
-
ኦክቶበር 21, 2024
የኤሌክቶራል ኮሌጅ ሂደት