ልጆችን በውጭ ሀገር የማሳደግ ፈተናዎች
ከኢትዮጵያ ውጪ የሚኖሩ ወላጆች፣ የቤተሰብ መራቅ፣ የስራ ጫና መብዛት እና የግዜ እጥረት በሚፈጥሯቸው ውስብስብ ችግሮች ምክንያት ዘርፈ ብዙ የልጆች አስተዳደግ ተግዳሮቶች ይገጥማቸዋል። በአሜሪካ የምትኖር አንዲት እናት ግን ወላጆች እነዚህን ችግሮች እንዲሁም ስኬቶቻቸውን የሚጋሩበት የድህረገፅ ላይ አገልግሎት ጀምራለች። 'የክንፈ ልጅ' የተሰኘውን ድህረገፅ የከፈተችው ገሊላ ክንፈ ጌታነህ ስትሆን በተለያዩ ሀገራት የሚኖሩ ከ900 በላይ የሚሆኑ ወላጆች ተጠቃሚ ሆነዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ