ልጆችን በውጭ ሀገር የማሳደግ ፈተናዎች
ከኢትዮጵያ ውጪ የሚኖሩ ወላጆች፣ የቤተሰብ መራቅ፣ የስራ ጫና መብዛት እና የግዜ እጥረት በሚፈጥሯቸው ውስብስብ ችግሮች ምክንያት ዘርፈ ብዙ የልጆች አስተዳደግ ተግዳሮቶች ይገጥማቸዋል። በአሜሪካ የምትኖር አንዲት እናት ግን ወላጆች እነዚህን ችግሮች እንዲሁም ስኬቶቻቸውን የሚጋሩበት የድህረገፅ ላይ አገልግሎት ጀምራለች። 'የክንፈ ልጅ' የተሰኘውን ድህረገፅ የከፈተችው ገሊላ ክንፈ ጌታነህ ስትሆን በተለያዩ ሀገራት የሚኖሩ ከ900 በላይ የሚሆኑ ወላጆች ተጠቃሚ ሆነዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ለጦር ዘመቻቸውና ለሰላም ዕቅዳቸው ድጋፍ ፍለጋ እየጣሩ ነው
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
“በዓለም የሰላም ቀን” የሴቶች ወሳኝ ተሳትፎ ጎልቶ ወጥቷል
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በቅበት የሃይማኖት ግጭት ተጠርጣሪዎች በሕግ እንዲጠየቁ ኢሰመጉ አሳሰበ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
እያየለ ባለው የአል-ሻባብ ጥቃት ላይ የሶማሊያ ጎረቤቶች ትብብራቸውን እንዲያጠናክሩ ተጠየቀ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በአዋሽ አርባ ታስረው የቆዩ የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ አባላት እንደተፈቱ ተገለጸ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
ያልተጨለፈውን የደምበል ሐይቅ ዕምቅ ሀብት ለማልማት እየተሠራ ነው