በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ልጆችን በውጭ ሀገር የማሳደግ ፈተናዎች


ልጆችን በውጭ ሀገር የማሳደግ ፈተናዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:30 0:00

ከኢትዮጵያ ውጪ የሚኖሩ ወላጆች፣ የቤተሰብ መራቅ፣ የስራ ጫና መብዛት እና የግዜ እጥረት በሚፈጥሯቸው ውስብስብ ችግሮች ምክንያት ዘርፈ ብዙ የልጆች አስተዳደግ ተግዳሮቶች ይገጥማቸዋል። በአሜሪካ የምትኖር አንዲት እናት ግን ወላጆች እነዚህን ችግሮች እንዲሁም ስኬቶቻቸውን የሚጋሩበት የድህረገፅ ላይ አገልግሎት ጀምራለች። 'የክንፈ ልጅ' የተሰኘውን ድህረገፅ የከፈተችው ገሊላ ክንፈ ጌታነህ ስትሆን በተለያዩ ሀገራት የሚኖሩ ከ900 በላይ የሚሆኑ ወላጆች ተጠቃሚ ሆነዋል።

XS
SM
MD
LG