በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጋምቤላ ከተማ እና ኢንታግ ወረዳ ግጭት ዘጠኝ ሰዎች ተገደሉ


በጋምቤላ ከተማ እና ኢንታግ ወረዳ ግጭት ዘጠኝ ሰዎች ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:00 0:00

በጋምቤላ ክልል ኢታንግ ልዩ ወረዳ እና በጋምቤላ ከተማ በተቀሰቀሰ ግጭት፣ ዘጠኝ ሰዎች መገደላቸውን፣ የክልሉ ጸጥታ ቢሮ ምክትል ሓላፊ አቶ ኡቶዉ ኡኮት ተናግረዋል፤ በግጭቱ 17 ሰዎች መቁሰላቸውንም ገልጸዋል።

ግጭቱን ለማርገብ፣ የፌዴራል እና የክልሉ ባለሥልጣናት ተቀናጅተው እየሠሩ እንደኾነ፣ የክልሉ ፕሬዚዳንት ለአገር ውስጥ ብዙኃን መገናኛ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።

XS
SM
MD
LG