በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የናይሮቢው የአፍሪካ ሴት የሥራ ፈጣሪዎች ዓመታዊ የልምድ ልውውጥ


የናይሮቢው የአፍሪካ ሴት የሥራ ፈጣሪዎች ዓመታዊ የልምድ ልውውጥ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:01 0:00

በአፍሪካ ውስጥ እና ከአፍሪካ ውጪ ያሉ ሴት የሥራ ፈጣሪዎች የተሳተፉበት ዓመታዊ የሥልጠና እና የልምድ ልውውጥ መርሐ ግብር፣ በቅርቡ ናይሮቢ ውስጥ ተካሒዷል፡፡

ዓመታዊውን መርሐ ግብር ያዘጋጀው፣ ቢሮው በኒው ዮርክ የኾነው “የሙሉዓለም የሥራ ፈጠራ ድርጅቶች ማዕከል”(Center For Global Enterprises) የተባለ ተቋም ነው፡፡ የመርሐ ግብሩ ተሳታፊዎች፣ የንግድ ሥራዎቻቸውን ለማሻሻል እና ለማሳደግ ስለሚችሉበት መንገድ፣ ከዘርፉ አዋቂዎች ሥልጠና ተሰጥቷቸዋል፤ እርስ በርሳቸውም የልምድ ልውውጥ አድርገዋል፡፡

የቪኦኤዋ ማርያማ ዲያሎ ተከታትላዋለች፡፡

XS
SM
MD
LG