በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከኢኮኖሚው ጂኦፖለቲካው እንዳመዘነበት የተነገረው የኢሳይያስ አፈ ወርቂ የቻይና ጉብኝት


ከኢኮኖሚው ጂኦፖለቲካው እንዳመዘነበት የተነገረው የኢሳይያስ አፈ ወርቂ የቻይና ጉብኝት
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:08 0:00

የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ አፈ ወርቂ፣ በቻይና እያደረጉት ያሉት ጉብኝት፣ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዓላማ እንዳለው፣ የኤርትራ ፖለቲካዊ ጉዳዮች ተንታኝ ዳን ኮኔል፣ ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ። "ዋና ዓላማው ግን፣ ፖለቲካዊ ነው፤" ያሉት ኮኔል፣ ኢሳይያስ፥ የቻይና ጉብኝታቸውን፣ አሁንም ዓለም አቀፍ ድጋፍ እንዳላቸው ለማሳየት ሊጠቀሙበት ይችላሉ፤ ሲሉ አስተያየት ሰጥተዋል።

XS
SM
MD
LG