No media source currently available
በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን ቢሾፍቱ እና ወለንጭቲ ከተሞች፣ በታጣቂዎች ተፈጸመ በተባለው ጥቃት፣ ሁለት ሲቪሎችን ጨምሮ ሰባት ሰዎች መገደላቸውን፣ የየአካባቢዎቹ ባለሥልጣናት አስታውቀዋል።