በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የወለንጭቲ እና ቢሾፍቱ ከተሞች ጥቃት


የወለንጭቲ እና ቢሾፍቱ ከተሞች ጥቃት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:35 0:00

በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን ቢሾፍቱ እና ወለንጭቲ ከተሞች፣ በታጣቂዎች ተፈጸመ በተባለው ጥቃት፣ ሁለት ሲቪሎችን ጨምሮ ሰባት ሰዎች መገደላቸውን፣ የየአካባቢዎቹ ባለሥልጣናት አስታውቀዋል።

XS
SM
MD
LG