ቆይታ ከ"ዓባይ ዕውነታዎች" ጸሐፊው ዶ/ር ደረጀ በፍቃዱ ጋር
በዓባይ ወንዝ ዙሪያ የተከናወኑ ታሪካዊ ክስተቶችን፣ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ግፊቶችን፣ ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን እና ሳይንሳዊ ሁነቶችን የሚዳስስ መፅሃፍ ባለፈው ሳምንት ተመርቋል። 'How this Happened - Demystifying the Nile', ወይም 'የዓባይ እውነታዎች' የተሰኘውን መፅሃፍ የፃፉት፣ በጆርጅታውን ዩንቨርስቲ መምህር የሆኑት ዶክተር ደረጀ በፍቃዱ ተሰማ ናቸው። ስመኝሽ የቆየ ስለመፅሃፉ እና በውስጡ ስላካተቷቸው የአባይ እውነታዎች አነጋግራቸዋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 05, 2023
የጽኑ ኩላሊት ሕመም መንሥኤዎች ምንድን ናቸው?
-
ዲሴምበር 04, 2023
በቫሌንሺያው ማራቶን ኢትዮጵያውያን በሁለቱም ጾታዎች አሸነፉ
-
ዲሴምበር 04, 2023
በየሳምንቱ ሰኞ የሚቀርበው አፍሪካ ነክ ርእሶች
-
ዲሴምበር 04, 2023
በዐማራ ክልል የኮሌራ ወረርሽኝ የ90 ሰዎች ሕይወት እንዳለፈ ተገለጸ
-
ዲሴምበር 04, 2023
በእስራኤል-ሐማስ ጦርነት ዐዲስ የተኩስ አቁም ስምምነት የማይጨበጥ ኾኗል
-
ዲሴምበር 04, 2023
ኢትዮጵያ የሠራተኞች የደመወዝ ወለል ስምምነትን እንድታጸድቅ የሥራ ድርጅቱ ጠየቀ