ቆይታ ከ"ዓባይ ዕውነታዎች" ጸሐፊው ዶ/ር ደረጀ በፍቃዱ ጋር
በዓባይ ወንዝ ዙሪያ የተከናወኑ ታሪካዊ ክስተቶችን፣ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ግፊቶችን፣ ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን እና ሳይንሳዊ ሁነቶችን የሚዳስስ መፅሃፍ ባለፈው ሳምንት ተመርቋል። 'How this Happened - Demystifying the Nile', ወይም 'የዓባይ እውነታዎች' የተሰኘውን መፅሃፍ የፃፉት፣ በጆርጅታውን ዩንቨርስቲ መምህር የሆኑት ዶክተር ደረጀ በፍቃዱ ተሰማ ናቸው። ስመኝሽ የቆየ ስለመፅሃፉ እና በውስጡ ስላካተቷቸው የአባይ እውነታዎች አነጋግራቸዋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ