በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፊቼ ጫምበላላ በዋሽንግተን ዲሲ


ፊቼ ጫምበላላ በዋሽንግተን ዲሲ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:53 0:00

በዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢው የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን፣ ባሳለፍነው ሳምንት መገባደጃ ላይ፣ የሲዳማ ሕዝብ የዐዲስ ዓመት ብሥራት እና መባቻ በዓል የኾነውን፣ የ“ፊቼ ጫምባላላ” በዓልን አክብረዋል። በዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ውስጥ በተከናወነው ልዩ ሥነ በዓል ላይ፣ ባህላዊ ክዋኔዎች ከመቅረባቸው በተጨማሪ፣ የሰላም እና ወዳጅነት መልዕክቶችም ተላልፈዋል። ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG