በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ ኦሞ ዞን ግጭት 14 ሰዎች ተገደሉ


በደቡብ ኦሞ ዞን ግጭት 14 ሰዎች ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:20 0:00

በደቡብ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን ሳላማጎ ወረዳ፣ በቦዲ እና ዲሜ ብሔረሰቦች መካከል በተቀሰቀሰ ግጭት 14 ሰዎች መገደላቸውን፣ የአሜሪካ ድምፅ በስልክ ያነጋገራቸው የሀና ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ።

አለመግባባቱ የተጀመረው በሁለት ሰዎች ግድያ እንደኾነ የጠቀሰው የዞኑ ሰላም እና ጸጥታ መምሪያ፣ ችግሩ በቦዲ እና ዲማ ብሔረሰቦች መካከል ተስፋፍቶ 11 ሰዎች መገደላቸውንና ስድስት መቁሰላቸውን አረጋግጠዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡

XS
SM
MD
LG