በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሱዳን ተኩሱ ጋብ በማለቱ በርካቶች አገሪቱን ጥለው እየወጡ ነው


በሱዳን ተኩሱ ጋብ በማለቱ በርካቶች አገሪቱን ጥለው እየወጡ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:51 0:00

በሱዳን ተኩሱ ጋብ በማለቱ በርካቶች አገሪቱን ጥለው እየወጡ ነው

የሱዳን ተፋላሚ ወገኖች መካከል ለ12 ቀናት ሲካሄድ የቆየው ውጊያ ጋብ በማለቱ፣ በርካታ የአገሪቱና የውጪ አገር ዜጎች ሱዳንን ለቀው በመውጣት ላይ ናቸው፡፡ በሌላ በኩል በውጊያው ምክንያት ላለፉት በርካታ ቀናት በቤታቸው ተደብቀው የነበሩት ነዋሪዎች፣ በዳቦ ቤቶችና የሸቀጥ ሱቆች ተሰልፈው ታይተዋል።

በሮይተርስና አሶሽየትድ ፕሬስ የተጠናቀረውን ዘገባ እንግዱ ወልዴ ወደ አማርኛ መልሶታል።

XS
SM
MD
LG