በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ወደ ትግራይ ክልል ተቋርጦ የቆየው የየብስ የሕዝብ ትራንስፖርት ተጀመረ


ወደ ትግራይ ክልል ተቋርጦ የቆየው የየብስ የሕዝብ ትራንስፖርት ተጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:04 0:00

ከመሀል አገር ወደ ትግራይ ክልል፣ ለሁለት ዓመታት ተቋርጦ የቆየው፣ የየብስ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት፣ ከትላንት በስቲያ ተጀመረ፡፡

ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ፣ ሚያዝያ 14 ቀን 2015 ዓ.ም.፣ በሰላም ባስ በተጀመረው በዚኹ የየብስ ትራንስፖርት አገልግሎት፣ ሌሎችንም የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡሶች ለማሳተፍ በመሥራት ላይ እንደኾነ፣ የትግራይ ክልል የትራንስፖርት እና የመገናኛ ቢሮ ገልጿል፡፡

የቢሮው ሓላፊ አቶ ታደለ መንግሥቱ፣ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎቱን የተሳለጠ ለማድረግ፣ ከአፋር ክልል እና ከፌዴራሉ መንግሥት ጋራ እንደሚሠሩ አመልክተዋል፡፡

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG