በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሚኒያፖሊስ የሙስሊሙን “አዛን” ዘወትር በቲቪ ልታስተላልፍ ነው


ሚኒያፖሊስ የሙስሊሙን “አዛን” ዘወትር በቲቪ ልታስተላልፍ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:40 0:00

በዩናይትድ ስቴትስ ሜኒያፖሊስ ግዛት የሚኖሩ ሙስሊሞች፣ በቀን አምስት ጊዜ በመስጊድ ውስጥ የሚያከናውኑት የሶላት መርሐ ግብር፣ በቴሌቪዥን እንዲተላለፍ የሚፈቅድ ዐዲስ ሕግ ጸደቀ። ሞሐመድ ማስካዴ ከሜኒያፖሊስ ያደረሰንን ዘገባ፣ ዔደን ገረመው እንደሚከተለው ታቀርበዋለች።

XS
SM
MD
LG