No media source currently available
የሰው ሕይወት የጠፋባቸው እና የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ግጭቶች እና የተቃውሞ እንቅስቃሴዎች ሲካሔድባቸው የሰነበቱት ልዩ ልዩ የዐማራ ክልል ከተሞች፣ ወደ አንጻራዊ መረጋጋት በመመለስ ላይ እንደኾኑ፣ ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል፡፡