No media source currently available
ላለፉት አምስት ዓመታት፣ በቡራዩ ከተማ ፖሊስ መምሪያ በእስር ላይ የሚገኙ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አመራሮች፣ በአኹኑ ወቅት፣ በሕመም እየተሠቃዩ መኾናቸውንና በቂ ሕክምናም አለማግኘታቸውን ጠበቃቸው ተናገሩ።