No media source currently available
በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምሥራቅ በለሳ ወረዳ፣ ኹለት ሠራተኞቹ በሥራ ላይ እያሉ በተፈጸመባቸው ጥቃት መጎዳታቸውን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር አስታወቀ።