በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኮንሶ እና የደቡብ ኦሞ ዞኖች የዘር እና የማዳበሪያ እጥረት ገጥሟቸዋል


የኮንሶ እና የደቡብ ኦሞ ዞኖች የዘር እና የማዳበሪያ እጥረት ገጥሟቸዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:33 0:00

በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል፣ ድርቁ በርትቶባቸው በነበሩ በኮንሶ እና በደቡብ ኦሞ ዞኖች የሚገኙ አርሶ አደሮች፣ ዝናም መጣል በመጀመሪ ማሳቸውን ቢያርሱ ፣ የዘር እና የአፈር ማዳበሪያ እጥረት ገጥሟቸው እየተቸገሩ መኾናቸውን፣ ለአሜሪካን ድምፅ አስታውቀዋል።

XS
SM
MD
LG