No media source currently available
በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል፣ ድርቁ በርትቶባቸው በነበሩ በኮንሶ እና በደቡብ ኦሞ ዞኖች የሚገኙ አርሶ አደሮች፣ ዝናም መጣል በመጀመሪ ማሳቸውን ቢያርሱ ፣ የዘር እና የአፈር ማዳበሪያ እጥረት ገጥሟቸው እየተቸገሩ መኾናቸውን፣ ለአሜሪካን ድምፅ አስታውቀዋል።