No media source currently available
መንግሥት የኹሉንም ክልሎች ልዩ ኃይሎች ወደ ጸጥታ መዋቅሮች ለማስገባት እንደወሰነ ማስታወቁን ተከትሎ፣ በዐማራ ክልል ልዩ ልዩ ከተሞች የተቀሰቀሰው ተቃውሞ ወደ ግጭት ማምራቱንና የሰዎች ሕይወት ማለፉን ነዋሪዎች ገለጹ።