No media source currently available
ከምዕራብ ትግራይ አካባቢ ተፈናቅለው በመቐለ ከተማ የሚገኙ ተፈናቃዮች፣ በቂ ሰብአዊ ርዳታ በጊዜው እየደረሳቸው እንዳልኾነ በመጥቀስ፣ በአፋጣኝ ወደ መኖሪያ ቀዬአቸው ለመመለስ እንደሚሹ አመለከቱ።