በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትላንት በፖሊስ የተያዘችው መስከረም አበራ ፍ/ቤት አልቀረበችም፤ ለሌሎቹ ቀጠሮ ተሰጠባቸው


ትላንት በፖሊስ የተያዘችው መስከረም አበራ ፍ/ቤት አልቀረበችም፤ ለሌሎቹ ቀጠሮ ተሰጠባቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:07 0:00

ትላንት በቁጥጥር ሥር የዋለችው የ“ኢትዮ ንቃት” ዩቲዩብ ብዙኃን መገናኛ መሥራች እና ባለቤት መስከረም አበራ፣ እስካኹን ፍርድ ቤት አለመቅረቧን ባለቤቷ ለአሜሪካ ድምፅ ገልጿል።

XS
SM
MD
LG