No media source currently available
ትላንት በቁጥጥር ሥር የዋለችው የ“ኢትዮ ንቃት” ዩቲዩብ ብዙኃን መገናኛ መሥራች እና ባለቤት መስከረም አበራ፣ እስካኹን ፍርድ ቤት አለመቅረቧን ባለቤቷ ለአሜሪካ ድምፅ ገልጿል።