በጎዳና ላይ አዳሪ ሕፃናት ጉዳይ የኢትዮጵያ መንግሥት ተከሠሠ
"ለጎዳና ላይ አዳሪ ሕፃናት እና ወጣቶች ተገቢውን ጥበቃ እና ድጋፍ አላደረጉም፤" በሚል፣ "የሕግ ባለሞያዎች ለሰብአዊ መብቶች" የተሰኘው ተቋም፣ ከሰሞኑ በኢትዮጵያ መንግሥት ተቋማት ላይ ክሥ መሥርቷል። በፌ/ከ/ፍ/ቤት የመሠረታዊ መብቶች ችሎት በቀረበው ክሥ ሥር፣ በሕፃናቱ ላይ የሚደርሰውን ጥቃት በማስቆም ተገቢው እንዲፈጸምላቸው ተጠይቋል። ክሡን ያቀረበው ተቋም ባልደረባ እና በዐዲስ አበባ ዩኒቨርሰቲ የሕግ መምህር የኾኑትን ዶ/ር መሰንበት አሰፋን አነጋግረናል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 05, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጁን 02, 2023
የዕውቀት አሸጋጋሪው - “ቤማንዳ” የምስጋና ምሽት
-
ጁን 02, 2023
በዩናይትድ ስቴትስ ሺሻ በኢትዮ ኤርትራውያን ወጣቶች ላይ ጫና እያሳደረ ነው
-
ጁን 02, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጁን 02, 2023
ተፈጥሮንና ፋሽንን ያሰናኘችው የልብስ ንድፍ ባለሞያ
-
ጁን 01, 2023
ጋቢና ቪኦኤ