በጎዳና ላይ አዳሪ ሕፃናት ጉዳይ የኢትዮጵያ መንግሥት ተከሠሠ
"ለጎዳና ላይ አዳሪ ሕፃናት እና ወጣቶች ተገቢውን ጥበቃ እና ድጋፍ አላደረጉም፤" በሚል፣ "የሕግ ባለሞያዎች ለሰብአዊ መብቶች" የተሰኘው ተቋም፣ ከሰሞኑ በኢትዮጵያ መንግሥት ተቋማት ላይ ክሥ መሥርቷል። በፌ/ከ/ፍ/ቤት የመሠረታዊ መብቶች ችሎት በቀረበው ክሥ ሥር፣ በሕፃናቱ ላይ የሚደርሰውን ጥቃት በማስቆም ተገቢው እንዲፈጸምላቸው ተጠይቋል። ክሡን ያቀረበው ተቋም ባልደረባ እና በዐዲስ አበባ ዩኒቨርሰቲ የሕግ መምህር የኾኑትን ዶ/ር መሰንበት አሰፋን አነጋግረናል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 05, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ዲሴምበር 04, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ዲሴምበር 01, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ዲሴምበር 01, 2023
የፈጠራ ዐቅሙንና ግኝቱን ለፍሬ ያበቃው ወጣት
-
ዲሴምበር 01, 2023
ወጣቶችን ለሰላም እና አብሮነት ለማትጋት ያለመው መርሐ ግብር
-
ኖቬምበር 30, 2023
ጋቢና ቪኦኤ