በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጎዳና ላይ አዳሪ ሕፃናት ጉዳይ የኢትዮጵያ መንግሥት ተከሠሠ


በጎዳና ላይ አዳሪ ሕፃናት ጉዳይ የኢትዮጵያ መንግሥት ተከሠሠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:12 0:00

"ለጎዳና ላይ አዳሪ ሕፃናት እና ወጣቶች ተገቢውን ጥበቃ እና ድጋፍ አላደረጉም፤" በሚል፣ "የሕግ ባለሞያዎች ለሰብአዊ መብቶች" የተሰኘው ተቋም፣ ከሰሞኑ በኢትዮጵያ መንግሥት ተቋማት ላይ ክሥ መሥርቷል። በፌ/ከ/ፍ/ቤት የመሠረታዊ መብቶች ችሎት በቀረበው ክሥ ሥር፣ በሕፃናቱ ላይ የሚደርሰውን ጥቃት በማስቆም ተገቢው እንዲፈጸምላቸው ተጠይቋል። ክሡን ያቀረበው ተቋም ባልደረባ እና በዐዲስ አበባ ዩኒቨርሰቲ የሕግ መምህር የኾኑትን ዶ/ር መሰንበት አሰፋን አነጋግረናል።

XS
SM
MD
LG