በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በግድያ የተጠረጠሩ የነቀምቴ ከንቲባ እና ሌሎችም ባለሥልጣናት ታሰሩ


 በግድያ የተጠረጠሩ የነቀምቴ ከንቲባ እና ሌሎችም ባለሥልጣናት ታሰሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:45 0:00

የነቀምቴ ከተማ ከንቲባ አቶ ቶሌራ ረጋሳ መታሰራቸውን ባለቤታቸው ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

አንድ ስማቸውን መግለጽ ያልፈለጉ የከተማ አስተዳደሩ ሠራተኛ፣ ባለፈው ሳምንት ውስጥ፣ በብልጽግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ሓላፊ ላይ የተፈጸመውን ግድያ ተከትሎ፣ በርካታ የከተማው ባለሥልጣናት እና የመንግሥት ሠራተኞች መታሰራቸውን ገልጸዋል።

በዚኽ ዙሪያ፣ ከከተማውም ኾነ ከኦሮሚያ ክልል ባለሥልጣናት ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG