ብዙኀን መገናኛዎች በብዛት የሚያተኩሩት በመጥፎ ዜናዎች ላይ ነው፤ የሚል ወቀሳ አዘውትሮ ይሰማል፡፡ የችግሮችን ቋጠሮ በውል ለመፍታት፣ የጽልመቱን መውጫ በጭላንጭል ለማየት የሚያግዘው መፍትሔ ተኮር ጋዜጠኝነት በፈንታው፤ ጋዜጠኞች በችግሮች ላይ ብቻ ያተኮረ ‘መርዶ ነጋሪ’ ዘገባ ማፍሰስ ብቻ ሳይኾን፣ ለችግሮቹ መፍትሔ አፍላቂ ሊኾኑ የሚችሉ ርምጃዎችንም በማጣመር እንዲዘግቡ ይረዳል።
ከዐሥር ዓመታት በፊት የተመሠረተው “የመፍትሔ ተኮር ጋዜጠኝነት ድርጅት”፣ እስከ አሁን ሦስት ሺሕ ለሚኾኑ ጋዜጠኞች ሥልጠና መስጠቱን መሥራቾቹ ይናገራሉ፡፡
ዘገባው የዲኖ ጃሂድ ነው፤ ቆንጅት ታየ ወደ ዐማርኛ መልሳዋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 02, 2023
የአሜሪካ መንግሥት መሥሪያ ቤቶች ሥራ ቢቀጥሉም የመቆም አደጋው እንዳንዣበበ ነው
-
ኦክቶበር 02, 2023
በዋግ ኽምራ ዞን በረኀብ ምክንያት ሰዎች እንደሞቱ ተነገረ
-
ኦክቶበር 02, 2023
በአስቸኳይ ዐዋጁ የአዋሽ አርባ እስረኞች ደኅንነት እንደሚያሳስባቸው ቤተሰቦቻቸው ገለጹ
-
ኦክቶበር 02, 2023
በመስቃንና በማረቆ ወረዳዎች የቀበሌዎች ይገባኛል ግጭት ሰዎች እንደተገደሉ ነዋሪዎች ገለፁ
-
ኦክቶበር 02, 2023
በዓለም የጎዳና ላይ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታ ክብረ ወሰን በማሻሻል አሸነፉ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
በዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዳያስፖራ አማካሪዋ ለአህጉሪቱ ያላቸውን ትኩረት ይናገራሉ