ብዙኀን መገናኛዎች በብዛት የሚያተኩሩት በመጥፎ ዜናዎች ላይ ነው፤ የሚል ወቀሳ አዘውትሮ ይሰማል፡፡ የችግሮችን ቋጠሮ በውል ለመፍታት፣ የጽልመቱን መውጫ በጭላንጭል ለማየት የሚያግዘው መፍትሔ ተኮር ጋዜጠኝነት በፈንታው፤ ጋዜጠኞች በችግሮች ላይ ብቻ ያተኮረ ‘መርዶ ነጋሪ’ ዘገባ ማፍሰስ ብቻ ሳይኾን፣ ለችግሮቹ መፍትሔ አፍላቂ ሊኾኑ የሚችሉ ርምጃዎችንም በማጣመር እንዲዘግቡ ይረዳል።
ከዐሥር ዓመታት በፊት የተመሠረተው “የመፍትሔ ተኮር ጋዜጠኝነት ድርጅት”፣ እስከ አሁን ሦስት ሺሕ ለሚኾኑ ጋዜጠኞች ሥልጠና መስጠቱን መሥራቾቹ ይናገራሉ፡፡
ዘገባው የዲኖ ጃሂድ ነው፤ ቆንጅት ታየ ወደ ዐማርኛ መልሳዋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች