በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"እኔ ያጣሁትን (ሌሎች) እንዳያጡት ብዬ ነው ወደ ሮቦቲክስ ስልጠናው የገባሁት" ወጣት ናትናኤል በሐይሉ


"እኔ ያጣሁትን (ሌሎች) እንዳያጡት ብዬ ነው ወደ ሮቦቲክስ ስልጠናው የገባሁት" ወጣት ናትናኤል በሐይሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:42 0:00

ናትናኤል በሐይሉ ታዳጊ ወጣቶችን እና ህጻናትን ከቴክኖሎጂው ዓለም ጋር ለማስተዋወቅ የሚጥረው " ሮቦክስ " የተሰኘ ማዕከል መስራች ነው። ይህ ወጣት ከዚህ በተጨማሪ የኢትዮጵያን የግብርና ዘርፍ እንደሚደግፉ ተስፋ የተጣለባቸው የፈጠራ ስራዎችንም በባለሙያዎች አስገምግሟል ። በተያያዥ ጉዳዮች ላይ ከሀብታሙ ስዩም ጋር ያደረጉት ቆይታ በመቀጠል ይሰማል ።

XS
SM
MD
LG