No media source currently available
ናትናኤል በሐይሉ ታዳጊ ወጣቶችን እና ህጻናትን ከቴክኖሎጂው ዓለም ጋር ለማስተዋወቅ የሚጥረው " ሮቦክስ " የተሰኘ ማዕከል መስራች ነው። ይህ ወጣት ከዚህ በተጨማሪ የኢትዮጵያን የግብርና ዘርፍ እንደሚደግፉ ተስፋ የተጣለባቸው የፈጠራ ስራዎችንም በባለሙያዎች አስገምግሟል ። በተያያዥ ጉዳዮች ላይ ከሀብታሙ ስዩም ጋር ያደረጉት ቆይታ በመቀጠል ይሰማል ።