በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የ“ረቂቅ ሙዚቃ” ባለወንበር እማሆይ ጽጌ ማርያም ገብሩ ስንብት


የ“ረቂቅ ሙዚቃ” ባለወንበር እማሆይ ጽጌ ማርያም ገብሩ ስንብት
please wait

No media source currently available

0:00 0:16:17 0:00

“የፒያኖዋ እመቤት”፥ በኢትዮጵያ ክላሲካል ሙዚቃ ዘርፍ ብቸኛዋ የሙዚቃ ቀማሪት እና ፒያኒስትነት እማሆይ ጽጌ ማርያም ገብሩ ወይም ከምንኵስናቸው በፊት ይጠሩበት በነበረው ስማቸው የውብዳር ገብሩ፣ በ99 ዓመት ዕድሜያቸው፣ ሕይወታቸው በአለፈበት በኢየሩሳሌም ከተማ፣ ዐርብ፣ መጋቢት 22 ቀን 2015 ዓ.ም. ሥርዐተ ቀብራቸው ተፈጽሟል።

XS
SM
MD
LG