በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ካማላ ሃሪስ በጋና ለደህንነት እርዳታና አጋርነት ቃል ገቡ


ካማላ ሃሪስ በጋና ለደህንነት እርዳታና አጋርነት ቃል ገቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:53 0:00

ካማላ ሃሪስ በጋና ለደህንነት እርዳታና አጋርነት ቃል ገቡ

ለአንድ ሳምንት ጉብኝት ወደ አፍሪካ ያቀኑ ቀኑት የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ፕሬዚዳንት ካማላ ሃሪስ በጋና ባደረጉት የመጀመሪያ ቀን ቆይታ የ100 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር እርዳታ ለመስጠት ቃል ገብተዋል። አሜሪካ በአፍሪካ አገሮች ላይ ያላት ፍላጎት ከቻይና ጋር ከመወዳደር ያለፈ መሆኑንም አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።

ከምክትል ፕሬዚዳንት ሃሪስ ጋር አብራ የተጓዘችው የአሜሪካ ድምጿ አኒታ ፓውል ከአክራ ያጠናቀረችውን ዘገባ ደረጀ ደስታ ወደ አማርኛ መልሶታል።

XS
SM
MD
LG