በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሜሪላንድ ግዛት የትምህርት ም/ቤት የተማሪ ተወካይ የመጨረሻው ዙር ተወዳዳሪ - ዮሴፍ ዘሪሁን


በሜሪላንድ ግዛት የትምህርት ም/ቤት የተማሪ ተወካይ የመጨረሻው ዙር ተወዳዳሪ - ዮሴፍ ዘሪሁን
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:20 0:00

ዮሴፍ ዘሪሁን፣ በሜሪላንድ ግዛት ሲልቨር ስፕሪንግ ከተማ፤ የሞንትጎሞሪ ካውንቲ የትምህርት ምክር ቤት ውስጥ የተማሪዎች ተወካይ ለመኾን፣ ለመጨረሻ ዙር ውድድር ከአለፉት ኹለት ወጣቶች መካከል አንዱ ነው።

ዮሴፍ፣ በምክር ቤት ውስጥ አባል የመኾን ዕድሉን ከአገኘ፣ ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ያላቸው ተማሪዎች እና ትምህርት ቤቶች፣ ከነጭ አቻዎቻቸው እኩል ስኬታማ ለማድረግ እንደሚጥር ገልጿል፡፡ በተጨማሪም፣ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች የሚያከብሯቸው የኢትዮጵያ ገና/ልደት/ እና ስቅለት በዓላት፣ የትምህርት ቀናት ዝግ እንዲደረጉ እንደሚጠይቅም አስታውቋል።

/ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያግኙ/

XS
SM
MD
LG