ኦሮምያ ክልል ውስጥ በቦረና ዞን የዱብሉቅ ወረዳ ተፈናቃዮች ድርቁ ከብቶቻቸውንና ሌሎች እንስሣትን ስለጨረሰባቸው የቤተሰብ ምሶሶ የሆኑትን ሴቶች ለከፋ ጉዳት እንዳጋለጠ እየተናገሩ ነው።
ጉዳቱ በሴቶችና በህፃናት ላይ እንደሚበረታ የወረዳው የሴቶችና ሕፃናት ፅህፈት ቤት ሰሞኑን ወደ አካባቢው ሄዶ የድርቁን ሁኔታና ስፋት ለተመለከተው የቪኦኤ ዘጋቢ ገልጿል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ።
ኦሮምያ ክልል ውስጥ በቦረና ዞን የዱብሉቅ ወረዳ ተፈናቃዮች ድርቁ ከብቶቻቸውንና ሌሎች እንስሣትን ስለጨረሰባቸው የቤተሰብ ምሶሶ የሆኑትን ሴቶች ለከፋ ጉዳት እንዳጋለጠ እየተናገሩ ነው።
ጉዳቱ በሴቶችና በህፃናት ላይ እንደሚበረታ የወረዳው የሴቶችና ሕፃናት ፅህፈት ቤት ሰሞኑን ወደ አካባቢው ሄዶ የድርቁን ሁኔታና ስፋት ለተመለከተው የቪኦኤ ዘጋቢ ገልጿል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ።