ወጣቶች ከጦርነትና ከግጭት አስተሳሰብ እንዲወጡ ተጠየቀ
በኢትዮጵያ ሰላምን ለማረጋገጥ የወጣቶችን ጥምረት በመመስረት በሰላም ዙሪያ እንዲወያዩ ዕድል ማመቻቸት እንደሚገባ የዩኤስ የዓለምአቀፍ ልማት ኤጀንሲ ም/ዳይሬክተር ተናገሩ። በኤጀንሲው አዘጋጅነት የወጣቶች የሰላም ፊስቲቫል በባህር ዳር ከተማ የተካሄደ ሲሆን 3ሺህ ገደማ ወጣቶች በፊስቲቫሉ ላይ ተሳትፈዋል። ወጣቶች ከጦርነትና ከግጭት አስተሳሰብ ወጥተው ልማት ላይ እንዲያተኩሩ ም/ዳይሬክተሩ አደም ሽሚትዝ ጥሪ አቅርበዋል። ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ