ወጣቶች ከጦርነትና ከግጭት አስተሳሰብ እንዲወጡ ተጠየቀ
በኢትዮጵያ ሰላምን ለማረጋገጥ የወጣቶችን ጥምረት በመመስረት በሰላም ዙሪያ እንዲወያዩ ዕድል ማመቻቸት እንደሚገባ የዩኤስ የዓለምአቀፍ ልማት ኤጀንሲ ም/ዳይሬክተር ተናገሩ። በኤጀንሲው አዘጋጅነት የወጣቶች የሰላም ፊስቲቫል በባህር ዳር ከተማ የተካሄደ ሲሆን 3ሺህ ገደማ ወጣቶች በፊስቲቫሉ ላይ ተሳትፈዋል። ወጣቶች ከጦርነትና ከግጭት አስተሳሰብ ወጥተው ልማት ላይ እንዲያተኩሩ ም/ዳይሬክተሩ አደም ሽሚትዝ ጥሪ አቅርበዋል። ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 05, 2023
በጎርፍ ሙላት በተዋጡ የዳሰነች ወረዳ ት/ቤቶች “ሦስት ሺሕ ተማሪዎች ከትምህርት ታጉለዋል”
-
ዲሴምበር 05, 2023
የብድር እፎይታው የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ምን ያህል ይጠግነዋል?
-
ዲሴምበር 05, 2023
የሪፐብሊካን ዕጩ ፕሬዚዳንታዊ ተፎካካሪዎች ነገ የመጨረሻ ክርክራቸውን ያደርጋሉ
-
ዲሴምበር 05, 2023
ከማንዴላ ኅልፈት ዐሥር ዓመት በኋላ የተንኮታኮተችው ደቡብ አፍሪካ
-
ዲሴምበር 05, 2023
ዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ እንደሚያሳስባት አስታወቀች