ወጣቶች ከጦርነትና ከግጭት አስተሳሰብ እንዲወጡ ተጠየቀ
በኢትዮጵያ ሰላምን ለማረጋገጥ የወጣቶችን ጥምረት በመመስረት በሰላም ዙሪያ እንዲወያዩ ዕድል ማመቻቸት እንደሚገባ የዩኤስ የዓለምአቀፍ ልማት ኤጀንሲ ም/ዳይሬክተር ተናገሩ። በኤጀንሲው አዘጋጅነት የወጣቶች የሰላም ፊስቲቫል በባህር ዳር ከተማ የተካሄደ ሲሆን 3ሺህ ገደማ ወጣቶች በፊስቲቫሉ ላይ ተሳትፈዋል። ወጣቶች ከጦርነትና ከግጭት አስተሳሰብ ወጥተው ልማት ላይ እንዲያተኩሩ ም/ዳይሬክተሩ አደም ሽሚትዝ ጥሪ አቅርበዋል። ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 18, 2025
በሩዋንዳ የማርበርግ ወረርሽኝ እና የሕክምና ባለሞያዋ ተሞክሮ
-
ጃንዩወሪ 18, 2025
የዱር እንስሳት መብት ተሟጋቿ ግሬታ ዩሪ
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
የትረምፕ አጀንዳ ስደተኞችን የሚያስጠለሉ ከተሞችን ለፍልሚያ አዘጋጅቷል
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
በዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስለ ትረምፕ በዓለ ሲመት
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
የመጪው አሜሪካ ፕሬዝደንት በዓለ ሲመት ዝግጅት እና የዋሽንግተን ዲሲ የጸጥታ ቁጥጥር
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
“አሜሪካ ብሔራዊ ጥቅሟን ማስቀደም አለባት” ዕጩ የውጪ ጉዳይ ምኒስትር ማርኮ ሩቢዮ