ወጣቶች ከጦርነትና ከግጭት አስተሳሰብ እንዲወጡ ተጠየቀ
በኢትዮጵያ ሰላምን ለማረጋገጥ የወጣቶችን ጥምረት በመመስረት በሰላም ዙሪያ እንዲወያዩ ዕድል ማመቻቸት እንደሚገባ የዩኤስ የዓለምአቀፍ ልማት ኤጀንሲ ም/ዳይሬክተር ተናገሩ። በኤጀንሲው አዘጋጅነት የወጣቶች የሰላም ፊስቲቫል በባህር ዳር ከተማ የተካሄደ ሲሆን 3ሺህ ገደማ ወጣቶች በፊስቲቫሉ ላይ ተሳትፈዋል። ወጣቶች ከጦርነትና ከግጭት አስተሳሰብ ወጥተው ልማት ላይ እንዲያተኩሩ ም/ዳይሬክተሩ አደም ሽሚትዝ ጥሪ አቅርበዋል። ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 19, 2024
የሰው ሰራሽ ሙቀት ማዕበል በምዕራብ አፍሪካ
-
ኤፕሪል 19, 2024
በኢትዮጵያ የሙዚቃ አልበም ሥራዎች መሟሟቅ “የሙዚቃ ዘመን ለውጥን ያሳያል”
-
ኤፕሪል 19, 2024
በጉጉት የሚጠበቀው የለንደኑ የሴቶች ማራቶን
-
ኤፕሪል 19, 2024
ግብጽ በሰው 5 ሺሕ ዶላር እያስከፈለች የፍልስጤም ስደተኞችን እየተቀበለች ነው
-
ኤፕሪል 19, 2024
ባይደን ከቻይና በሚገቡ አንዳንድ የብረታ ብረት ምርቶች ላይ ሦስት እጥፍ ቀረጥ ሊጥሉ ነው