በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጉራጌ ዞን የም/ቤት አባላትን ጨምሮ ብዙ ሰው መታሰሩን ነዋሪዎች ገለፁ


በጉራጌ ዞን የም/ቤት አባላትን ጨምሮ ብዙ ሰው መታሰሩን ነዋሪዎች ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:44 0:00

በደቡብ ክልል ጉራጌ ዞን ያለመከሰስ መብታቸው ያልተነሳ የምክር ቤት አባላትን ጨምሮ ብዝ ሰው መታሰሩን ነዋሪዎችና አንድ የሕግ ባለሞያ ገለፁ። እስሩ ክልል ከመሆን ጥያቄ ጋር ሊያያዝ ይችላል የሚል ጥርጣሬ እንዳላቸውም ነዋሪዎቹ ተናግረዋል።

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲም አምስት አባላቱ እንደታሰሩበት አስታውቋል።

የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን 40 ሰው መታሰሩን አረጋግጦ የታሰሩበት ምክኒያት ግን “ብጥብጥ በማስነሳትና በሕገ ወጥ ድርጊት ስለተጠረጠሩ ነው” ብለዋል።

[ሙሉውን ዝግጅት ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ]

XS
SM
MD
LG