በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጉህዴን አመራሮቹ፣ አባላቱና ደጋፊዎቹ እንዲፈቱ ጠየቀ


ጉህዴን አመራሮቹ፣ አባላቱና ደጋፊዎቹ እንዲፈቱ ጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:18 0:00

የጉምዝ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ጉህዴን) እስር ላይ የሚገኙ የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ አመራሮች፣ አባላትና ደጋፊዎቹ እንዲለቀቁ መንግሥትን ጠየቀ።

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን በበኩሉ ቁጥራቸውን ባይገልጽም “በእርቅና ምህረት ከእስር የተለቀቁ የጉህዴን አመራሮችና አባላት መኖራቸውን ጠቅሶ የቀሩትም ይለቀቃሉ” ብሏል።

ዘገባውን ከተያያዘው ፍይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG