በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ድንቅ" ሴቶችን ያከበረው የትውልደ-ኢትዮጵያዊያን ምሽት


"ድንቅ" ሴቶችን ያከበረው የትውልደ-ኢትዮጵያዊያን ምሽት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:31 0:00

ከራሳቸው አልፈው ለማህበረሰብ የሚበጅ ስራ የሰሩ ሴቶችን ዕውቅና ለመስጠት ያለመው "ድንቅነሽ " የሽልማት ስነ-ስርዓት በሳምንቱ መገባደጃ ተከናውኗል ። በተለይ በአበርክቶታቸው ልክ ዕውቅና ያላገኙ ሴቶችን በማጉላት ፣ ለተተኪ ትውልድ መነቃቃት ለመፍጠር ዓላማ እንዳለው የተነገረለት የሽልማት እና የዕውቅና ምሽት በቨርጂኒያ ግዛት የተከናወነ ነው ። ሀብታሙ ስዩም ስነ-ስርዓቱን በጨረፍታ ያስቃኘናል ።

XS
SM
MD
LG