በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሱዳን መምህራን የሥራ ማቆም አድማውን እንደቀጠሉ ነው


በሱዳን መምህራን የሥራ ማቆም አድማውን እንደቀጠሉ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:59 0:00

መንግሥት ጥያቂያቸው ተመልሷል ቢልም በሱዳን የሚገኙ መምህራን የሥራ ማቆም አድማቸውን ቀጥለዋል። ወታደራዊው መንግስት ለትምህርት ትኩረት አልሰጠም በማለት የሲቪል መንግስት እንዲቋቋም ጠይቀዋል። የሱዳኑ የገንዘብ ሚኒስትር ግን የመምህራኑ ጥያቄዎች ተመልሷል ይላሉ።

XS
SM
MD
LG