በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“የከብቶቻችን ዋጋ ወደቀ” የቦረና አርብቶ አደሮች


“የከብቶቻችን ዋጋ ወደቀ” የቦረና አርብቶ አደሮች
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:56 0:00

ከብቶቻቸውን የሚገዛቸው በማጣታቸው ችግር ላይ መውደቃቸውን የቦረና አርብቶ አደሮች ገለፁ። የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው የያቤሎ አካባቢ አርብቶ አደሮች፤ ድርቅ ካስከተለው ጉዳት የተረፉላቸውን ከብቶች እጅግ አነስተኛ በሆነ ዋጋ ለመሸጥ መገደዳቸውን አመለከቱ።

የቦረና ዞን የመስኖ ልማት እና አርብቶ አደር ጽህፈት ቤት በበኩሉ አሁን በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረው ድጋፍ ለዚህ ምላሽ የሚሆን መፍትሄ መያዙን ገልጿል።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG