በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦሮሚያ ክልል ከተሞች እንደ አዲስ የማደራጀት ውሳኔ ተቃውሞ ቀስቅሷል


የኦሮሚያ ክልል ከተሞች እንደ አዲስ የማደራጀት ውሳኔ ተቃውሞ ቀስቅሷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:16 0:00

በኦሮሚያ ክልል በጉጅ እና ባሌ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች የሚገኙ ነዋሪዎች የተቃውሞ ሰልፎችን ማድረግ ከጀመሩ ዛሬ አራተኛ ቀናቸው መሆኑን አንዳንድ ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል።

ሰልፎቹ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክር ቤት ሰሞኑን ይፋ ያደረገውን የተለያዩ ከተሞችንና አንድን ዞን እንደ አዲስ የማደራጀት ውሳኔ የተቃወሙ ናቸው።

በተለይ አዲስ ይፋ የተደረገው የምስራቅ ቦረና ዞን በባሌ ዞን ከሚገኙ ወረዳዎች በተጨማሪ በቦረና በጉጂና በባሌ ዞን የሚገኙ ወረዳዎችን በመያዝ መደራጀቱ ቅሬታ አስከትሏል።

በሁለቱ ዞኖች አራተኛ ቀን ያስቆጠረውን የተቋዉሞ ስልፍ በተመለከተ ከአካባቢው ባለሥልጣናት ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።

XS
SM
MD
LG