የዓድዋ ድል አከባበር በታሪካዊቹ "ውጫሌ" እና "ወረይሉ "
የቅኝ ግዛት ዕቅድ አንግቦ ባህር ተሻግሮ የመጣው የጣልያን ጦር ድል የሆነበትን የዓድዋ ድል በልዩ ሁኔታ ከዘከሩ ስፍራዎች መካከል በአማራ ክልል ውስጥ የሚገኙት "ወረይሉ" እና "ውጫሌ" ይገኙበታል ። ባላቸው ታሪካዊ ፋይዳ ምክንያት ተደጋግመው በሚወሱት በእኒህ ስፍራዎች የነበረውን አከባበር የታደመው ባልደረባችን መስፍን አራጌ ፣ ያየውን በስልክ መስመር ያጋራናል ። መስፍን አስቀድሞ ስፍራዎቹ ከዓድዋ ድል ጋር የተቆራኙበትን ታሪካዊ አጋጣሚ ያስታውሰናል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 07, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 31, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 26, 2025
ጄን ዚ መራጮች እና የትራምፕ ፖሊሲዎች
-
ጃንዩወሪ 24, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 18, 2025
በሩዋንዳ የማርበርግ ወረርሽኝ እና የሕክምና ባለሞያዋ ተሞክሮ
-
ጃንዩወሪ 18, 2025
የዱር እንስሳት መብት ተሟጋቿ ግሬታ ዩሪ