የዓድዋ ድል አከባበር በታሪካዊቹ "ውጫሌ" እና "ወረይሉ "
የቅኝ ግዛት ዕቅድ አንግቦ ባህር ተሻግሮ የመጣው የጣልያን ጦር ድል የሆነበትን የዓድዋ ድል በልዩ ሁኔታ ከዘከሩ ስፍራዎች መካከል በአማራ ክልል ውስጥ የሚገኙት "ወረይሉ" እና "ውጫሌ" ይገኙበታል ። ባላቸው ታሪካዊ ፋይዳ ምክንያት ተደጋግመው በሚወሱት በእኒህ ስፍራዎች የነበረውን አከባበር የታደመው ባልደረባችን መስፍን አራጌ ፣ ያየውን በስልክ መስመር ያጋራናል ። መስፍን አስቀድሞ ስፍራዎቹ ከዓድዋ ድል ጋር የተቆራኙበትን ታሪካዊ አጋጣሚ ያስታውሰናል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 02, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
በዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዳያስፖራ አማካሪዋ ለአህጉሪቱ ያላቸውን ትኩረት ይናገራሉ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
በኒውዮርክ የሆቴል መኝታ ቤቶች ዋጋ ሊጨመር ነው
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
“የመረጃ ፍሰት መዛባት የብዙኀን መገናኛዎችን እምነት እያሳጣቸው ነው” - ሰላም ተሾመ