በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዓድዋ ድል አከባበር በታሪካዊቹ "ውጫሌ" እና "ወረይሉ "


የዓድዋ ድል አከባበር በታሪካዊቹ "ውጫሌ" እና "ወረይሉ "
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:16 0:00

የቅኝ ግዛት ዕቅድ አንግቦ ባህር ተሻግሮ የመጣው የጣልያን ጦር ድል የሆነበትን የዓድዋ ድል በልዩ ሁኔታ ከዘከሩ ስፍራዎች መካከል በአማራ ክልል ውስጥ የሚገኙት "ወረይሉ" እና "ውጫሌ" ይገኙበታል ። ባላቸው ታሪካዊ ፋይዳ ምክንያት ተደጋግመው በሚወሱት በእኒህ ስፍራዎች የነበረውን አከባበር የታደመው ባልደረባችን መስፍን አራጌ ፣ ያየውን በስልክ መስመር ያጋራናል ። መስፍን አስቀድሞ ስፍራዎቹ ከዓድዋ ድል ጋር የተቆራኙበትን ታሪካዊ አጋጣሚ ያስታውሰናል ።

XS
SM
MD
LG