በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቦረና ድርቅ ተጎጂዎች አስቸኳይ ድጋፍ እንዲደረግላቸው ጠየቁ


የቦረና ድርቅ ተጎጂዎች አስቸኳይ ድጋፍ እንዲደረግላቸው ጠየቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:37 0:00

በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን የድርቅ ተጎጂዎችን ለመርዳት በልዩ ልዩ ግለሰቦች እና ተቋማት እየተደረገ የሚገኘውን የድጋፍ ማሰባሰብ ያደነቁት የድርቅ ተፈናቃዮች፣ እርዳታው በቶሎ እንዲደርስላቸው ጠይቀዋል።

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት በበኩሉ፣ የተሰበሰበውን እርዳታ በፍጥነት የሚያደርስ ኮሚቴ ማቋቋሙን ገልጾ፣ ለዚኽም ጥናት ሲያካሒድ መቆየቱን አስታውቋል።

በአንጻሩ እርዳታ ፈላጊዎቹ፣ ችግራቸው ጊዜ የማይሰጥ በመኾኑ በአስቸኳይ እንዲደርስላቸው ጠይቀዋል።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡

XS
SM
MD
LG