በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ተስፋ ሰጭ ቃላት የተላበሰው የቀዳማዊት እመቤት ጂል ባይደን የአፍሪካ ጉብኝት


ተስፋ ሰጭ ቃላት የተላበሰው የቀዳማዊት እመቤት ጂል ባይደን የአፍሪካ ጉብኝት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:06 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ ቀዳማዊት እመቤት ጂል ባይደን በናሚቢያ እና በኬኒያ ያደረጉትን ጉብኝት ባለፈው እሁድ አጠናቅቀዋል፡፡ በቀዳማዊት እመቤትነታቸው አፍሪካን ሲጎበኙ ይህ የመጀመሪያ ጊዜያቸው ነው፡፡

በመሠረቱ ጂል ባይደን የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ባለስልጣን አይደሉም፡፡ ቢሆንም ተወዳጅነታቸው፡ በመምህርነት ያካበቱትን ተሞክሮ ብሎም የእናትነት ተምሳሌትነታቸው በቆይታቸው ባደረጓቸው ንግግሮች ተንጸባርቋል፡፡

ጉብኝታቸውን የረሃብ እና የዕኩልነት መዛባት ጉዳይ ትኩረት እንዲያገኝ መልእክት ለማስተላለፍ ብቻ ሳይሆን “ዓለምን ማን ይምራት ?” የሚለውን ጠለቅ ያለውን ጥያቄም ለማንሳት ተጠቅመውበታል፡፡ የአሜሪካ ድምጿ አኒታ ፓወል ከናይሮቢ ኬኒያ ያጠናቀረችው ዘገባ በሴቶች እና ቤተሰብ ፕሮግራም ይቀርባል፡፡

XS
SM
MD
LG