በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ጉዳይ ጉባዔ በመቀሌ ተጀመረ


የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ጉዳይ ጉባዔ በመቀሌ ተጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:47 0:00

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ጉዳይ ጉባዔ በመቀሌ ተጀመረ

በትግራይ ክልል ለሚቋቋም ጊዜያዊ አስተዳደር ውይይት የሚደረግበት ጉባዔ ዛሬ በመቀሌ ተጀመረ።

ጊዜያዊ አስተዳደሩን ለማቋቋም የተመሰረተው ኮሚቴ ሰብሳቢ ሌተና ጄነራል ታደሰ ወረደ “ወደፊት ጊዜያዊ አስተዳደሩን የሚመሩ ባለሥልጣናት ከሁሉም የፖለቲካ ድርጅቶች ተውጣጥተው የሥልጣን ክፍፍል ይደረጋል” ያሉ ሲሆን “የስልጣን ክፍፍሉ ሲጠናቀቅ ከፌዴራል መንግሥቱ ጋራ በጉዳዩ ላይ ድርድር ይካሄዳል” ብለዋል።

ጉባዔው “በአንድ ፓርቲ የበላይነት የሚካሄድ ነው” ያሉት በትግራይ የሚንቀሳቀሱ ሦስት የፖለቲካ ፓርቲዎች ተሳትፎ እንደሌላቸው አስታውቀዋል።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡

XS
SM
MD
LG