በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአፋር ክልል በወባ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ ነው


በአፋር ክልል በወባ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:45 0:00

በአፋር ክልል በወባ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ ነው

የሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት በአፋር ክልል ጤና ተቋማት ላይ ያደረሰው ውድመትና ዘረፋ የወባ ወረርኙን በመከላከሉ ሂደት ላይ አሉታዊ ተጽእኖ ማዳሳደሩን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት (ኦቻ) በበኩሉ ባወጣው ወቅታዊ መረጃ፡ የወባ ወረርሽኝ ሥርጭት በአፋር ክልል እየጨመረ መምጣቱን ጠቁሟል፡፡

የዘገባውን ሙሉ ይዘት ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG