በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያዊያን ሙስሊም ህጻናት ልጅነት በአሽር ቤት - ቆይታ ከሐውለት አህመድ ጋር   


የኢትዮጵያዊያን ሙስሊም ህጻናት ልጅነት በአሽር ቤት - ቆይታ ከሐውለት አህመድ ጋር   
please wait

No media source currently available

0:00 0:16:31 0:00
የኢትዮጵያዊያን ሙስሊም ህጻናት ልጅነት በአሽር ቤት - ቆይታ ከሐውለት አህመድ ጋር
አሽር ቤት የሙስሊም ኢትዮጵያዊያን ህጻናትን ተሞክሮ የሰነደ አዲስ መጽሃፍ ነው። ሐውለት አህመድ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የንግድ ስራ ትምህርት ቤት መምህርት ስትሆን በተጨማሪም የእስላማዊ ንግድ ስራ እና ባንክ ስርዓት የ ፒኤችዲ ተማሪ ናት። አሽር ቤት መጽሃፍ ባለፈው ቅዳሜ የካቲት 11/2015 ዓ.ም በሀገር ፍቅር ቲያትር ተመርቋል።
ካለፈ የልጅነት የአሽር ቤት ታርኳ በመነሳት የጻፈችው ይኸው መጽሃፍም በኢትዮጵያ ስነጽሁፍ ታሪክ ውስጥ እምብዛም ያለተሰነደውን የአሽር ቤት ታሪክ ወይም የእስልምና ሃይማኖት ትምህርት ቤት ውስጥ ያለ የልጅነት ተሞክሮን የሚያስቃኝ ነው።
/ዝርዝሩን ከተያያዘው የምስል ፋይል ያግኙ/
XS
SM
MD
LG