በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካን ነፃ ገበያ ስምምነት ለመተግበር በትጋት መሥራት ይጠይቃል


የአፍሪካን ነፃ ገበያ ስምምነት ለመተግበር በትጋት መሥራት ይጠይቃል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:40 0:00

ትናንት በተጠናቀቀው የአፍሪካ መሪዎች ጉባዔ ዋና አጀንዳ የነበረው የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና ሐሳብ ትግበራ ላይ በትጋት መሥራት እንደሚያስፈልግ አዲሱ የኅብረቱ ሊቀመንበር አዛሊ አሱማኒ ተናግረዋል።

ላለፉት ሁለት ቀናት በአዲስ አበባ ሲካሄድ የነበረው 36ኛዉ የአፍሪካ ኅብረት መሪዎች ጉባዔ ዋና አጀንዳ ከነበረውየአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና አጀንዳ በተጨማሪ ሽብርተኝነት፣ የመንግሥት ግልበጣዎችና የመሰረተ ልማት ጉዳዮችም ውይይት የተደረገባቸው ርዕሰ ጉዳዮች ነበሩ።

ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG