በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ምርጫ ቦርድ የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝበ ውሳኔ ጊዜያዊ ውጤት አስታወቀ


ምርጫ ቦርድ የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝበ ውሳኔ ጊዜያዊ ውጤት አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:23 0:00

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጥር 29 ቀን 2015 ዓ.ም. በደቡብ ክልል ሥር በሚገኙ ስድስት ዞኖች እና አምስት ልዩ ወረዳዎች ያካሄደውን ህዝበ ውሳኔ የስድስቱን መዋቅሮች ጊዜያዊ ውጤት ዛሬ ጠዋት አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG