በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ያልተመጣጠነ ኃይል የተጠቀሙ የፀጥታ ኃይሎች ተጠያቂ እንዲሆኑ ኢሰመኮ ጠየቀ


ያልተመጣጠነ ኃይል የተጠቀሙ የፀጥታ ኃይሎች ተጠያቂ እንዲሆኑ ኢሰመኮ ጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:20 0:00

በወልቂጤ ከተማ ለውሃ አቅርቦት ጥያቄ አደባባይ በወጡ ነዋሪዎች ላይ ያልተመጣጠነ፤ ኃይል ተጠቅሞ ጥቃት በማድረስ ሕይወት እንዲጠፋና የአካል ጉዳት እንዲደርስ ያደረጉ የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች ተጠያቂ እንዲሆኑ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ።

ኮሚሽኑ በጥቃቱ ሦስት ሰዎች መገደላቸውና 30 ሰዎች መቁሰላቸውን አስታውቋል።

ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG