በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ተቃዋሚው የሲዳማ ፌዴራሊስት አባላቶቼ ታስረውብኛል ሲል የክልሉን መንግሥት ከሰሰ


ተቃዋሚው የሲዳማ ፌዴራሊስት አባላቶቼ ታስረውብኛል ሲል የክልሉን መንግሥት ከሰሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:27 0:00

ተቃዋሚው የሲዳማ ፌዴራሊስት አባላቶቼ ታስረውብኛል ሲል የክልሉን መንግሥት ከሰሰ

በሲዳማ ክልል የሚንቀሳቀሰው "ሲዳማ ፌዴራሊስት" ፓርቲ አስር የፓርቲው አባላት ታስሮብኛል። የሰብዓዊ መብት ጥሰትም ተፈፅሞባቸዋል” ሲል ትናንት ባወጣው መግለጫ ከሰሰ።

የክልሉ መንግሥት ለቀረቡት ውንጀላዎች እስካሁን ምላሽ አልሰጠም።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ።

XS
SM
MD
LG