በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሙርሌ ታጣቂዎች ጋምቤላ ውስጥ ሰው ገደሉ


የሙርሌ ታጣቂዎች ጋምቤላ ውስጥ ሰው ገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:37 0:00

ከደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያን ድንበር አቋርጠው ወደ ጋምቤላ ክልል የገቡ የሙርሌ ታጣቂዎች ከትናንት ወዲያ ባደረሱት ጥቃት ሁለት ሰው መግደላቸውንና አንድ ሌላ ማቁሰላቸውን የክልሉ መንግሥት አስታውቋል።

የጋምቤላ ክልል የሰላምና ፀጥታ ቢሮ ምክትል ሀላፊ ኡቶው ኡኮት ለቪኦኤ የሰጡትን መግለጫ ያካተተው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል

XS
SM
MD
LG