በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡብ ክልል ውሳኔ ሕዝብ ውጤት እየተለጠፈ ነው


የደቡብ ክልል ውሳኔ ሕዝብ ውጤት እየተለጠፈ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:43 0:00

የደቡብ ክልል ውሳኔ ሕዝብ ውጤት እየተለጠፈ ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ትናንት ያስፈፀመው በደቡብ ክልል በሚገኙ ስድስት ዞኖች እና አምስት ልዩ ወረዳዎች ውሣኔ ሕዝብ ጊዜያዊ ውጤት በምርጫ ጣቢያዎች እየተለጠፈ ነው። መራጮች የሰጡት ድምፅ ውጤት መለጠፉን ገልፀው ስሜታቸውን አጋርተውናል።

ከተወሰኑ ጉድለቶች እና የሕግ ጥሰቶች በስተቀር ምርጫው በሰላም መጠናቀቁን የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ በአርባ ምንጭ ከተማ በሰጡት መገለጫ አረጋግጠዋል።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG