ለመጀመሪያ ጊዜ በአኝዋክ ቋንቋ የተፃፉት የህፃናት መፅሃፍት
በኢትዮጵያ ቋንቋዎች የተፃፉ 300 ሺህ መፅሃፍትን ለህፃናት ያደረሰው Open Heart Big Dreams፣ ለመጀመሪያ ግዜ በአኝዋክ ቋንቋ የተፃፉ መፅሃፍትን አሳትሞ ጋምቤላ ለሚገኙ ትምህርት ቤቶች አከፋፍሏል። የህፃናቶቹን መፅሃፍ የተረጎመው እና በጋምቤላ የሚነገሩ አፈታሪኮችን በአኝዋክ ቋንቋ የፃፈው ጄኮፕ ኦሞድ ሲሆን የኢትዮጵያ ህፃናት በተለያየ ቋንቋ የተፃፉ፣ የኢትዮጵያን ባህል እና ታሪክ የሚያስተምሩ መፅሃፍትን ማንበባቸው የበለጠ አንድነት ያጠናክራል ይላል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች