ለመጀመሪያ ጊዜ በአኝዋክ ቋንቋ የተፃፉት የህፃናት መፅሃፍት
በኢትዮጵያ ቋንቋዎች የተፃፉ 300 ሺህ መፅሃፍትን ለህፃናት ያደረሰው Open Heart Big Dreams፣ ለመጀመሪያ ግዜ በአኝዋክ ቋንቋ የተፃፉ መፅሃፍትን አሳትሞ ጋምቤላ ለሚገኙ ትምህርት ቤቶች አከፋፍሏል። የህፃናቶቹን መፅሃፍ የተረጎመው እና በጋምቤላ የሚነገሩ አፈታሪኮችን በአኝዋክ ቋንቋ የፃፈው ጄኮፕ ኦሞድ ሲሆን የኢትዮጵያ ህፃናት በተለያየ ቋንቋ የተፃፉ፣ የኢትዮጵያን ባህል እና ታሪክ የሚያስተምሩ መፅሃፍትን ማንበባቸው የበለጠ አንድነት ያጠናክራል ይላል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ