ለመጀመሪያ ጊዜ በአኝዋክ ቋንቋ የተፃፉት የህፃናት መፅሃፍት
በኢትዮጵያ ቋንቋዎች የተፃፉ 300 ሺህ መፅሃፍትን ለህፃናት ያደረሰው Open Heart Big Dreams፣ ለመጀመሪያ ግዜ በአኝዋክ ቋንቋ የተፃፉ መፅሃፍትን አሳትሞ ጋምቤላ ለሚገኙ ትምህርት ቤቶች አከፋፍሏል። የህፃናቶቹን መፅሃፍ የተረጎመው እና በጋምቤላ የሚነገሩ አፈታሪኮችን በአኝዋክ ቋንቋ የፃፈው ጄኮፕ ኦሞድ ሲሆን የኢትዮጵያ ህፃናት በተለያየ ቋንቋ የተፃፉ፣ የኢትዮጵያን ባህል እና ታሪክ የሚያስተምሩ መፅሃፍትን ማንበባቸው የበለጠ አንድነት ያጠናክራል ይላል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
ያልተጨለፈውን የደምበል ሐይቅ ዕምቅ ሀብት ለማልማት እየተሠራ ነው
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በሰሜንና በደቡብ ወሎ አንዳንድ አካባቢዎች የስልክ አገልግሎት እንደተቋረጠ ተገለጸ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
‘ኑክሌር ፊውዥን’ ቀጣዩ የንጹሕ ኃይል አማራጭ እንደሚኾን ተስፋ ፈንጥቋል
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
ኢሰመኮ ከተመድ ቡድን ጋራ ያወጣው የምርመራ ሪፖርት “ለሽግግር ፍትሕ መነሻ ይኾናል” ሲል ሞገተ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በሰው አምሳል ከዕንጨት የተጠረቡ ግዙፍ ቅርጾች - የሰሜናዊ ምዕራብ ፓስፊክ ሞገሶች
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
በተመድ የጸጥታው ምክር ቤት የመቀራረብ ፍላጎት አልታየም