ለመጀመሪያ ጊዜ በአኝዋክ ቋንቋ የተፃፉት የህፃናት መፅሃፍት
በኢትዮጵያ ቋንቋዎች የተፃፉ 300 ሺህ መፅሃፍትን ለህፃናት ያደረሰው Open Heart Big Dreams፣ ለመጀመሪያ ግዜ በአኝዋክ ቋንቋ የተፃፉ መፅሃፍትን አሳትሞ ጋምቤላ ለሚገኙ ትምህርት ቤቶች አከፋፍሏል። የህፃናቶቹን መፅሃፍ የተረጎመው እና በጋምቤላ የሚነገሩ አፈታሪኮችን በአኝዋክ ቋንቋ የፃፈው ጄኮፕ ኦሞድ ሲሆን የኢትዮጵያ ህፃናት በተለያየ ቋንቋ የተፃፉ፣ የኢትዮጵያን ባህል እና ታሪክ የሚያስተምሩ መፅሃፍትን ማንበባቸው የበለጠ አንድነት ያጠናክራል ይላል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 21, 2024
የኤሌክቶራል ኮሌጅ ሂደት
-
ኦክቶበር 21, 2024
አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት በሁለት ቋሚ አባል ሀገራት መወከል እንደሚገባት ጉተሬዥ ተናገሩ
-
ኦክቶበር 18, 2024
ድንበር አቋርጠው የሚገቡ ሕገ ወጥ ስደተኞች እና የደኅንነት ጉዳይ
-
ኦክቶበር 18, 2024
ቱርክ በአፍሪካ ቀንድ ያሏትን ግቦች አደጋ ላይ የጣለው የሶማሊያና የኢትዮጵያ ግንኙነት
-
ኦክቶበር 17, 2024
ከጥቅምቱ የአሜሪካ ምርጫ ጋር ተያይዞ የሚመጣ የአይምሮ ጭንቀት
-
ኦክቶበር 16, 2024
የኢትዮ ቴሌኮም 10 በመቶ ድርሻ ሽያጭ ዛሬ መጀመሩን ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አስታወቁ