የቅዱስ ሲኖዶሱ መልስ እና የዋሺንግተን ዲሲው ሰልፍ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ በሰሞኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሹመትውዝግብ ጉዳይ የሰጡትን ማብራሪያ እና መንግሥታቸው የወሰደውን አቋም ተቃወመ፤ አስቸኳይ የእርምት ርምጃ የማይወስዱ ከኾነም፣ በቅዱስ ፓትርያርኩ እና በብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት የሚመራ፣ በቤተ ክርስቲያኒቷ ላይ እየተፈጸመ ነው ያሉትን በደል ለዓለም አቀፉ ኅብረተሰብ የሚያሰማ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚጠራ አስጠነቀቀ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 13, 2025
የቀረጡ ጉዳይ በዩናይትድ ስቴትስ ኢኮኖሚ ላይ ያስከተለው አለመረጋጋት
-
ማርች 12, 2025
በሳዑዲ አረቢያ በእስር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን መመለስ ዳግም ተጀመረ
-
ማርች 11, 2025
የአውሮፓ ኅብረት በትግራይ ያለው ውጥረት እንደሚያሳስበው ገለፀ