የቅዱስ ሲኖዶሱ መልስ እና የዋሺንግተን ዲሲው ሰልፍ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ በሰሞኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሹመትውዝግብ ጉዳይ የሰጡትን ማብራሪያ እና መንግሥታቸው የወሰደውን አቋም ተቃወመ፤ አስቸኳይ የእርምት ርምጃ የማይወስዱ ከኾነም፣ በቅዱስ ፓትርያርኩ እና በብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት የሚመራ፣ በቤተ ክርስቲያኒቷ ላይ እየተፈጸመ ነው ያሉትን በደል ለዓለም አቀፉ ኅብረተሰብ የሚያሰማ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚጠራ አስጠነቀቀ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 18, 2024
የአፍሪካ ሀገራትን ያሳተፈ ወታደራዊ ልምምድ በኬኒያ ተካሔደ
-
ማርች 18, 2024
ዩኤስኤአይዲ 80 ሚሊዮን ዶላር ለኢትዮጵያ መደበ
-
ማርች 18, 2024
ትራምፕ አዲስ ውዝግብ ሲያሥነሱ ባይደን ከፍተኛ የምርጫ ገንዘብ አሰባስበዋል
-
ማርች 18, 2024
ንግድ ባንክ ሕገ ወጥ ግብይት እንደተፈፀመበር አስታወቀ
-
ማርች 16, 2024
የልብ ህመም እና ህክምናዎች