የቅዱስ ሲኖዶሱ መልስ እና የዋሺንግተን ዲሲው ሰልፍ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ በሰሞኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሹመትውዝግብ ጉዳይ የሰጡትን ማብራሪያ እና መንግሥታቸው የወሰደውን አቋም ተቃወመ፤ አስቸኳይ የእርምት ርምጃ የማይወስዱ ከኾነም፣ በቅዱስ ፓትርያርኩ እና በብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት የሚመራ፣ በቤተ ክርስቲያኒቷ ላይ እየተፈጸመ ነው ያሉትን በደል ለዓለም አቀፉ ኅብረተሰብ የሚያሰማ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚጠራ አስጠነቀቀ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 28, 2023
"የፒያኖዋ እመቤት" እማሆይ ጽጌ ማርያም ገብሩ ቀብር እሑድ በእስራኤል ይፈጸማል
-
ማርች 28, 2023
በአማራ ክልል ከመቶ ሺሕ በላይ የትራኮማ ተጠቂዎች ሕክምና እንዳላገኙ ተገለጸ
-
ማርች 28, 2023
ካማላ ሃሪስ በጋና ለደህንነት እርዳታና አጋርነት ቃል ገቡ
-
ማርች 28, 2023
“የደመና ዜማ” የሥዕል ትዕይንት - ከሠዓሊ ዓለማየሁ ቢራቱ ጋራ የተደረገ ቆይታ
-
ማርች 28, 2023
ድምፅዎ ልዩ እና የራስዎ ብቻ ነው፤ ግና ቢያጡትስ?