የቅዱስ ሲኖዶሱ መልስ እና የዋሺንግተን ዲሲው ሰልፍ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ በሰሞኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሹመትውዝግብ ጉዳይ የሰጡትን ማብራሪያ እና መንግሥታቸው የወሰደውን አቋም ተቃወመ፤ አስቸኳይ የእርምት ርምጃ የማይወስዱ ከኾነም፣ በቅዱስ ፓትርያርኩ እና በብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት የሚመራ፣ በቤተ ክርስቲያኒቷ ላይ እየተፈጸመ ነው ያሉትን በደል ለዓለም አቀፉ ኅብረተሰብ የሚያሰማ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚጠራ አስጠነቀቀ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች