በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዲላ መንገድ ላይ ሰዎች በታጣቂዎች ተገደሉ


ዲላ መንገድ ላይ ሰዎች በታጣቂዎች ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:23 0:00

ከደቡብ ክልል ቡርጂ እና አማሮ ልዩ ወረዳዎች ወደ ዲላ ከተማ በመጓዝ ላይ በነበሩ አምስት ሰዎች ላይ ታጣቂዎች በከፈቱት ተኩስ ሁለት ሰው ሲገደል አራት ሰው መቁሰሉን ነዋሪዎች እና የአካባቢው ባለሥልጣናት ገለፁ።

በገላና ወረዳና በአማሮ ወረዳ አዋሳኝ አከባቢም የአማሮ ልዩ ወረዳ ነዋሪ እና የ11ኛ ክፍል መገደሉን ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG